Laissez-passer (የይለፍ ሰነድ)
ሊሴ ፓሴ መግቢያ የጉዞ ሰነድ ለሚጠይቁ
- ለአስቸካይ ጉዞ ወደ አገር ቤት ለመሄድ የአገልግሎት ጊዜውን ያበቃ ፓስፖርት ለማሳደስ በቂ ጊዜ የሌላቸው በተለያየ አስቸኳይ ምክንያት ወደ አገርቤት ለመጓዝ የፈለጉ ሌሴ ፓሴ መጠየቅ።
- ሊሴ ፓሴው ለአንድ ጊዜ ወደ ኢትዮጵያ መግቢያ ብቻ የሚያገለግል በመሆኑ ሲመለሱ ከኢትዮጵያ ፓስፖርት ማውጣት እንደሚጠበቅ።
- የፓስፖርትና የሊሴ ፓሴ ማመልከቻ በአንድ ላይ ማቅረብ ወይም የፓስፖርትዎ ማመልከቻ ከኤምባሲው ወደ አገር ቤት ከተላከ ከአንድ ወርና ከዚያ በላይ ሳይሆን ሊሴ ፓሴ ማመልከት አይቻልም። ነገር ግን ኢምባሲው ማመልከቻዎን አገር ቤት ከተላከ አንድ ወርና ከዚያ በላይ ከሆነና ፓስፖርቱን ሳይረከቡ የጉዞዎ ቀን ከደረሰ ሊሴ ፓሴ ወስደው አገር ቤት ሲደርሱ የከፈሉበትን ደረሰኝ ይዞው ፓስፖርት ከኢሚግሬሽን መረከብ የሚችሉ መሆኑን።
- ባለጉዳዮች መላኪያም ሆነ መመለሻ ፖስታ መጠቀም የሚኖርባችሁ Tracking Number ባለው DHL TNT BPOST EXPRESS MAIL መሆን ይገባዋል፡፡ የላኩት ፖስታ ወደ ኤምባሲያችን ለመድረሱም ሆነ የተዘጋጀለዎት ሰነድ ወደ እርሶ ተመላሽ ለመደረጉ ባለዎት የፖስታ Tracking Number በመጠቀም ማጣራት ሰለሚችሉ ይህንኑ መረጃ ለማረጋገጥ ወደ ኢምባሲው መደወል አይጠበቅም።
መሟላት የሚገባቸው መስፈርቶች
- ሁለት (2) የፓስፖርት መጠን ያለውና ቢያንስ ከ6ወር ወዲህ የተነሱት ፎቶግራፍ (ሁለቱ ጆሮ የሚታይ፣ መደቡ ነጣያለና ከጀርባው ስም የተጻፈበት)
- አገልግሎቱ ያበቃዉን ፓስፖርት መረጃ ያለበትን ማለትም ስም፣ ፎቶግራፍ፣ ፓስፖርቱ የተሰጠበትና ለመጨረሻ ጊዜ የታደሰበትን ገጽ የሚያሳይ ኮፒ ማቅረብ
- በቤኔሉክስ አገሮችየሚኖሩበትን ስታተስ የሚያሳይ የመኖሪያ ፍቃድ ወይም የስራ ፍቃድ ማስረጃ ኮፒ ማቅርብ ፣
- የአገልግሎት ክፍያ 117.60 ዮሮ ለኢትዮጵያ ኤምባሲ አካውንት BANK ACCOUNT IBAN: BE53 3631 2148 4153 ማስገባት
- የሊሴ ፓሴ መጠየቂያ ቅጽ መሙላት Laissez-passer Form
- የተለየ ችግር ያለባቸው አድራሻዎ የተጻፈበት መመለሻ ፓስታ Tracking Number ያለው DHL TNT BPOST EXPRESS መላክ ይጠበቃል ፣ አሸራ መስጠት የሚጠበቅባቸው ማስረጃ ይዞው በግንባር መቅርብ ይገባል ፣
Latest News
- Meeting Held Between H.E. Ambassador Eshete Tilahun and UCB Pharmaceutical Company Representatives*.January 6, 2026Meeting Held Between H.E. Ambassador Eshete Tilahun and UCB Pharmaceutical Company Representatives. Ethiopia Encourages Belgian Pharmaceutical Investment. Today, 5 January 2026, Ambassador Eshete Tilahun met with two senior representatives from UCB, a leading Belgian pharmaceutical...
- Ethiopia is taking part in the 37th Annual Meeting of the Governing Council of the Common Fund for Commodities (CFCDecember 11, 2025Ethiopia is taking part in the 37th Annual Meeting of the Governing Council of the Common Fund for Commodities (CFC) ======================================== The Ethiopian Delegation led by H.E. Ambassador Eshete Tilahun, Governor of Ethiopia to the...
- ሃያኛው የኢትዮጵያ ብሔር፣ ብሔረሰቦችና ህዝቦች ቀን በብራሰልስ የኢ.ፌ.ዲ.ሪ. ኤምባሲ በድምቀት ተከበረ፤ ሃያኛው የኢትዮጵያ ብሔር፣ ብሔረሰቦችና ህዝቦች ቀን “ዴሞክራሲያዊ መግባባት ለህብረ-ብሄራዊ አንድነት” በሚል መሪ ቃል በብራሰልስ የኢ.ፌ.ዲ.ሪ. ኤምባሲ በቤኔሉክስ ከሚገኙ ኢትዮጵያውያን፣ ትውልደ-ኢትዮጵያውያን እና የኢትዮጵያ ወዳጆች ጋር...
- በብራሰልስ የኢ.ፌ.ዲ.ሪ. ኤምባሲ በኔዘርላንድስ አምስተርዳም በመገኘት የቆንስላ አገልግሎት ሰጠ፣December 1, 2025በብራሰልስ የኢ.ፌ.ዲ.ሪ. ኤምባሲ በኔዘርላንድስ አምስተርዳም በመገኘት የቆንስላ አገልግሎት ሰጠ፣ በብራሰልስ የኢ.ፌ.ዲ.ሪ. ኤምባሲ ለዜጎች የሚሰጠውን አገልግሎት ተደራሽነት ለማስፋት ኖቬምበር 29 ቀን 2025 ዓ.ም. በኔዘርላንድስ አምስተርዳም ከተማ በመገኘት ለአካባቢው ነዋሪ ኢትዮጵያውያንና ትውልደ- ኢትዮጵያውያን ሰነዶችን የማረጋገጥ(Authentication/Legalization)፣ ውክልና (PoA)...
- ማስታወቂያ የብሔር ብሔረሰቦችና ህዝቦች ቀን በዓል አከባበርNovember 29, 2025Would you like to receive our website's news per Email? Subscribe here.Thank you! Please confirm your subscription in the Email that we just sent you (don't forget to check your spam folder!). If you would like...




