Laissez-passer (የይለፍ ሰነድ)
ሊሴ ፓሴ መግቢያ የጉዞ ሰነድ ለሚጠይቁ
- ለአስቸካይ ጉዞ ወደ አገር ቤት ለመሄድ የአገልግሎት ጊዜውን ያበቃ ፓስፖርት ለማሳደስ በቂ ጊዜ የሌላቸው በተለያየ አስቸኳይ ምክንያት ወደ አገርቤት ለመጓዝ የፈለጉ ሌሴ ፓሴ መጠየቅ።
- ሊሴ ፓሴው ለአንድ ጊዜ ወደ ኢትዮጵያ መግቢያ ብቻ የሚያገለግል በመሆኑ ሲመለሱ ከኢትዮጵያ ፓስፖርት ማውጣት እንደሚጠበቅ።
- የፓስፖርትና የሊሴ ፓሴ ማመልከቻ በአንድ ላይ ማቅረብ ወይም የፓስፖርትዎ ማመልከቻ ከኤምባሲው ወደ አገር ቤት ከተላከ ከአንድ ወርና ከዚያ በላይ ሳይሆን ሊሴ ፓሴ ማመልከት አይቻልም። ነገር ግን ኢምባሲው ማመልከቻዎን አገር ቤት ከተላከ አንድ ወርና ከዚያ በላይ ከሆነና ፓስፖርቱን ሳይረከቡ የጉዞዎ ቀን ከደረሰ ሊሴ ፓሴ ወስደው አገር ቤት ሲደርሱ የከፈሉበትን ደረሰኝ ይዞው ፓስፖርት ከኢሚግሬሽን መረከብ የሚችሉ መሆኑን።
- ባለጉዳዮች መላኪያም ሆነ መመለሻ ፖስታ መጠቀም የሚኖርባችሁ Tracking Number ባለው DHL TNT BPOST EXPRESS MAIL መሆን ይገባዋል፡፡ የላኩት ፖስታ ወደ ኤምባሲያችን ለመድረሱም ሆነ የተዘጋጀለዎት ሰነድ ወደ እርሶ ተመላሽ ለመደረጉ ባለዎት የፖስታ Tracking Number በመጠቀም ማጣራት ሰለሚችሉ ይህንኑ መረጃ ለማረጋገጥ ወደ ኢምባሲው መደወል አይጠበቅም።
መሟላት የሚገባቸው መስፈርቶች
- ሁለት (2) የፓስፖርት መጠን ያለውና ቢያንስ ከ6ወር ወዲህ የተነሱት ፎቶግራፍ (ሁለቱ ጆሮ የሚታይ፣ መደቡ ነጣያለና ከጀርባው ስም የተጻፈበት)
- አገልግሎቱ ያበቃዉን ፓስፖርት መረጃ ያለበትን ማለትም ስም፣ ፎቶግራፍ፣ ፓስፖርቱ የተሰጠበትና ለመጨረሻ ጊዜ የታደሰበትን ገጽ የሚያሳይ ኮፒ ማቅረብ
- በቤኔሉክስ አገሮችየሚኖሩበትን ስታተስ የሚያሳይ የመኖሪያ ፍቃድ ወይም የስራ ፍቃድ ማስረጃ ኮፒ ማቅርብ ፣
- የአገልግሎት ክፍያ 117.60 ዮሮ ለኢትዮጵያ ኤምባሲ አካውንት BANK ACCOUNT IBAN: BE53 3631 2148 4153 ማስገባት
- የሊሴ ፓሴ መጠየቂያ ቅጽ መሙላት Laissez-passer Form
- የተለየ ችግር ያለባቸው አድራሻዎ የተጻፈበት መመለሻ ፓስታ Tracking Number ያለው DHL TNT BPOST EXPRESS መላክ ይጠበቃል ፣ አሸራ መስጠት የሚጠበቅባቸው ማስረጃ ይዞው በግንባር መቅርብ ይገባል ፣
Latest News
- H.E. Mrs. Semereta Sewasew Holds Courtesy Meetings with the Secretary-General and the current President-in-Office of the Organization of African, Caribbean and Pacific States (OACPS) ahead of the 121st Ministerial Session ==================================== On July 14, 2026,...
- ማስታወቂያJuly 10, 2026Would you like to receive our website's news per Email? Subscribe here.Thank you! Please confirm your subscription in the Email that we just sent you (don't forget to check your spam folder!). If you would like...
- Ethio-Belgium Arts and Culture Exhibition kicks off in Brussels ========================== Today, 04 July 2026, the Embassy of Ethiopia in Brussels, in partnership with the Africa Museum, conducted inaugural event of an Art and Cultural Exhibition...
- H.E. Ambassador Eshete Tilahun holds Bilateral Meeting with H.E. Ambassador Mahen Abhimanu KundasamyJuly 3, 2026Ambassador Eshete Tilahun held a courtesy call and bilateral meeting with Ambassador Mahen Abhimanu Kundasamy, Ambassador of the Republic of Mauritius to the Kingdom of Belgium, at the Embassy of Ethiopia on on 3rd July...
- Ambassador Eshete Tilahun discussed on investment expansion in Ethiopia with PURATOS: _____________________________________________________ On 02 June 2026, H.E. Ambassador Eshete Tilahun visited PURATOS, a Belgian multinational company renowned for its expertise in bakery, patisserie, chocolate, and...




