Laissez-passer (የይለፍ ሰነድ)

ሊሴ ፓሴ መግቢያ የጉዞ ሰነድ ለሚጠይቁ

  1. ለአስቸካይ ጉዞ ወደ አገር ቤት ለመሄድ የአገልግሎት ጊዜውን ያበቃ ፓስፖርት ለማሳደስ በቂ ጊዜ የሌላቸው በተለያየ አስቸኳይ ምክንያት ወደ አገርቤት ለመጓዝ የፈለጉ ሌሴ ፓሴ መጠየቅ።
  2. ሊሴ ፓሴው ለአንድ ጊዜ ወደ ኢትዮጵያ መግቢያ ብቻ የሚያገለግል በመሆኑ ሲመለሱ ከኢትዮጵያ ፓስፖርት ማውጣት እንደሚጠበቅ።
  3. የፓስፖርትና የሊሴ ፓሴ ማመልከቻ በአንድ ላይ ማቅረብ ወይም የፓስፖርትዎ ማመልከቻ ከኤምባሲው ወደ አገር ቤት ከተላከ ከአንድ ወርና ከዚያ በላይ ሳይሆን ሊሴ ፓሴ ማመልከት አይቻልም። ነገር ግን ኢምባሲው ማመልከቻዎን አገር ቤት ከተላከ አንድ ወርና ከዚያ በላይ ከሆነና ፓስፖርቱን ሳይረከቡ የጉዞዎ ቀን ከደረሰ ሊሴ ፓሴ ወስደው አገር ቤት ሲደርሱ የከፈሉበትን ደረሰኝ ይዞው ፓስፖርት ከኢሚግሬሽን መረከብ የሚችሉ መሆኑን።
  4. ባለጉዳዮች መላኪያም ሆነ መመለሻ ፖስታ መጠቀም የሚኖርባችሁ Tracking Number ባለው DHL TNT BPOST EXPRESS MAIL መሆን ይገባዋል፡፡ የላኩት ፖስታ ወደ ኤምባሲያችን ለመድረሱም ሆነ የተዘጋጀለዎት ሰነድ ወደ እርሶ ተመላሽ ለመደረጉ ባለዎት የፖስታ Tracking Number በመጠቀም ማጣራት ሰለሚችሉ ይህንኑ መረጃ ለማረጋገጥ ወደ ኢምባሲው መደወል አይጠበቅም።

መሟላት የሚገባቸው መስፈርቶች

  1. ሁለት (2) የፓስፖርት መጠን ያለውና ቢያንስ ከ6ወር ወዲህ የተነሱት ፎቶግራፍ (ሁለቱ ጆሮ የሚታይ፣ መደቡ ነጣያለና ከጀርባው ስም የተጻፈበት)
  2. አገልግሎቱ ያበቃዉን ፓስፖርት መረጃ ያለበትን ማለትም ስም፣ ፎቶግራፍ፣ ፓስፖርቱ የተሰጠበትና ለመጨረሻ ጊዜ የታደሰበትን ገጽ የሚያሳይ ኮፒ ማቅረብ
  3. በቤኔሉክስ አገሮችየሚኖሩበትን ስታተስ የሚያሳይ የመኖሪያ ፍቃድ ወይም የስራ ፍቃድ ማስረጃ ኮፒ ማቅርብ ፣
  4. የአገልግሎት ክፍያ 117.60 ዮሮ ለኢትዮጵያ ኤምባሲ አካውንት BANK ACCOUNT IBAN: BE53 3631 2148 4153 ማስገባት
  5. የሊሴ ፓሴ መጠየቂያ ቅጽ መሙላት Laissez-passer Form
  6. የተለየ ችግር ያለባቸው አድራሻዎ የተጻፈበት መመለሻ ፓስታ Tracking Number ያለው DHL TNT BPOST EXPRESS መላክ ይጠበቃል ፣ አሸራ መስጠት የሚጠበቅባቸው ማስረጃ ይዞው በግንባር መቅርብ ይገባል ፣

Latest News

  • Click Here   Seminar: Business Opportunities in Ethiopia – CBL-ACP The Embassy of Ethiopia in cooperation with CBL-ACP is Organizing a Trade Mission to Ethiopia (June 1-4/2025) Therefore, all interested Companies from Belgium Netherlands and...
  • March 21, 2025
    As we darted through Addis Ababa’s morning rush hour, my jet lag couldn’t dull the energy of Ethiopia’s capital. We wove through crowds of office workers headed to high-rises and families leading goats home for...
  • Ambassador Eshete Tilahun held discussion with Mr. Oumar Doumbouya ============================== H.E. Eshete Tilahun, Ambassador Extraordinary and Plenipotentiary of the Federal Democratic Republic of Ethiopia in Brussels met and exchanged views with Mr. Oumar Doumbouya, Director...
  • H.E. Ambassador Eshete Tilahun held a bilateral meeting with H.E. Ambassador Dr. Khadija O.Ali ======================================== Today, March 17, 2025, Eshete Tilahun, Ambassador of Ethiopia to the BENLUX Countries and the EU Institutions, met with H.E....
  • H.E. Ambassador Eshete Tilahun and H.E. Ms. Pernilla Sjölin held discussion ————————————————————————– Ambassador Eshete Tilahun met with Ms. Pernilla Sjölin, Chief of Protocol Director at the European Commission, to discuss on major bilateral issues and...