Laissez-passer (የይለፍ ሰነድ)
ሊሴ ፓሴ መግቢያ የጉዞ ሰነድ ለሚጠይቁ
- ለአስቸካይ ጉዞ ወደ አገር ቤት ለመሄድ የአገልግሎት ጊዜውን ያበቃ ፓስፖርት ለማሳደስ በቂ ጊዜ የሌላቸው በተለያየ አስቸኳይ ምክንያት ወደ አገርቤት ለመጓዝ የፈለጉ ሌሴ ፓሴ መጠየቅ።
- ሊሴ ፓሴው ለአንድ ጊዜ ወደ ኢትዮጵያ መግቢያ ብቻ የሚያገለግል በመሆኑ ሲመለሱ ከኢትዮጵያ ፓስፖርት ማውጣት እንደሚጠበቅ።
- የፓስፖርትና የሊሴ ፓሴ ማመልከቻ በአንድ ላይ ማቅረብ ወይም የፓስፖርትዎ ማመልከቻ ከኤምባሲው ወደ አገር ቤት ከተላከ ከአንድ ወርና ከዚያ በላይ ሳይሆን ሊሴ ፓሴ ማመልከት አይቻልም። ነገር ግን ኢምባሲው ማመልከቻዎን አገር ቤት ከተላከ አንድ ወርና ከዚያ በላይ ከሆነና ፓስፖርቱን ሳይረከቡ የጉዞዎ ቀን ከደረሰ ሊሴ ፓሴ ወስደው አገር ቤት ሲደርሱ የከፈሉበትን ደረሰኝ ይዞው ፓስፖርት ከኢሚግሬሽን መረከብ የሚችሉ መሆኑን።
- ባለጉዳዮች መላኪያም ሆነ መመለሻ ፖስታ መጠቀም የሚኖርባችሁ Tracking Number ባለው DHL TNT BPOST EXPRESS MAIL መሆን ይገባዋል፡፡ የላኩት ፖስታ ወደ ኤምባሲያችን ለመድረሱም ሆነ የተዘጋጀለዎት ሰነድ ወደ እርሶ ተመላሽ ለመደረጉ ባለዎት የፖስታ Tracking Number በመጠቀም ማጣራት ሰለሚችሉ ይህንኑ መረጃ ለማረጋገጥ ወደ ኢምባሲው መደወል አይጠበቅም።
መሟላት የሚገባቸው መስፈርቶች
- ሁለት (2) የፓስፖርት መጠን ያለውና ቢያንስ ከ6ወር ወዲህ የተነሱት ፎቶግራፍ (ሁለቱ ጆሮ የሚታይ፣ መደቡ ነጣያለና ከጀርባው ስም የተጻፈበት)
- አገልግሎቱ ያበቃዉን ፓስፖርት መረጃ ያለበትን ማለትም ስም፣ ፎቶግራፍ፣ ፓስፖርቱ የተሰጠበትና ለመጨረሻ ጊዜ የታደሰበትን ገጽ የሚያሳይ ኮፒ ማቅረብ
- በቤኔሉክስ አገሮችየሚኖሩበትን ስታተስ የሚያሳይ የመኖሪያ ፍቃድ ወይም የስራ ፍቃድ ማስረጃ ኮፒ ማቅርብ ፣
- የአገልግሎት ክፍያ 117.60 ዮሮ ለኢትዮጵያ ኤምባሲ አካውንት BANK ACCOUNT IBAN: BE53 3631 2148 4153 ማስገባት
- የሊሴ ፓሴ መጠየቂያ ቅጽ መሙላት Laissez-passer Form
- የተለየ ችግር ያለባቸው አድራሻዎ የተጻፈበት መመለሻ ፓስታ Tracking Number ያለው DHL TNT BPOST EXPRESS መላክ ይጠበቃል ፣ አሸራ መስጠት የሚጠበቅባቸው ማስረጃ ይዞው በግንባር መቅርብ ይገባል ፣
Latest News
- H. E. Ambassador Eshete Tilahun held discussion with H.E. Sheikh Mohammed Belal, Managing Director of Common Fund for Commodities ( CFC) in AmsterdamFebruary 19, 2025H. E. Ambassador Eshete Tilahun held discussion with H.E. Sheikh Mohammed Belal, Managing Director of Common Fund for Commodities ( CFC) in Amsterdam 18 February 2025. The two officials held the discussion at the Head...
- H.E. Ambassador Eshete held a meeting with H.E. Mrs. Judith Arends, Managing Director of (CBI) and Acting Managing Director for (RVO)February 18, 2025H.E. Ambassador Eshete held a meeting with H.E. Mrs. Judith Arends, Managing Director of Center for the Promotion of Imports from Developing Countries (CBI) and Acting Managing Director for International Development in the Netherlands Enterprise...
- H.E. Ambassador Eshete Tilahun held discussion with Mrs Nuria Vlonk-Cunha ———————————————————————————— Ambassador Eshete Tilahun held discussion with the Netherlands’ African Business Council (NABC) Acting Managing Director Mrs Nuria Vlonk-Cunha Soares on 17 February 2025. The...
- H.E. Ambassador Eshete Tilahun held discussion with H.E. Ambassador Maria Isabel Ecoge in The Hague, 17 February 2025.February 18, 2025H.E. Ambassador Eshete Tilahun held discussion with H.E. Ambassador Maria Isabel Ecoge in The Hague, 17 February 2025.Ambassador Eshete has paid a curtsey to the Ambassador of Angola to Netherlands Her Excellency Maria Isabel Ecoge...
- Warm congratulations to H.E. Ali Mahmamoud YoussoufFebruary 16, 2025Warm congratulations to H.E. Ali Mahmamoud Youssouf and the Sisterly Republic of Djibouti for assuming this important Pan African Responsibility. We also congratulate Republic of Kenya and Republic of Madagascar for availing themselves for same...