Laissez-passer (የይለፍ ሰነድ)
ሊሴ ፓሴ መግቢያ የጉዞ ሰነድ ለሚጠይቁ
- ለአስቸካይ ጉዞ ወደ አገር ቤት ለመሄድ የአገልግሎት ጊዜውን ያበቃ ፓስፖርት ለማሳደስ በቂ ጊዜ የሌላቸው በተለያየ አስቸኳይ ምክንያት ወደ አገርቤት ለመጓዝ የፈለጉ ሌሴ ፓሴ መጠየቅ።
- ሊሴ ፓሴው ለአንድ ጊዜ ወደ ኢትዮጵያ መግቢያ ብቻ የሚያገለግል በመሆኑ ሲመለሱ ከኢትዮጵያ ፓስፖርት ማውጣት እንደሚጠበቅ።
- የፓስፖርትና የሊሴ ፓሴ ማመልከቻ በአንድ ላይ ማቅረብ ወይም የፓስፖርትዎ ማመልከቻ ከኤምባሲው ወደ አገር ቤት ከተላከ ከአንድ ወርና ከዚያ በላይ ሳይሆን ሊሴ ፓሴ ማመልከት አይቻልም። ነገር ግን ኢምባሲው ማመልከቻዎን አገር ቤት ከተላከ አንድ ወርና ከዚያ በላይ ከሆነና ፓስፖርቱን ሳይረከቡ የጉዞዎ ቀን ከደረሰ ሊሴ ፓሴ ወስደው አገር ቤት ሲደርሱ የከፈሉበትን ደረሰኝ ይዞው ፓስፖርት ከኢሚግሬሽን መረከብ የሚችሉ መሆኑን።
- ባለጉዳዮች መላኪያም ሆነ መመለሻ ፖስታ መጠቀም የሚኖርባችሁ Tracking Number ባለው DHL TNT BPOST EXPRESS MAIL መሆን ይገባዋል፡፡ የላኩት ፖስታ ወደ ኤምባሲያችን ለመድረሱም ሆነ የተዘጋጀለዎት ሰነድ ወደ እርሶ ተመላሽ ለመደረጉ ባለዎት የፖስታ Tracking Number በመጠቀም ማጣራት ሰለሚችሉ ይህንኑ መረጃ ለማረጋገጥ ወደ ኢምባሲው መደወል አይጠበቅም።
መሟላት የሚገባቸው መስፈርቶች
- ሁለት (2) የፓስፖርት መጠን ያለውና ቢያንስ ከ6ወር ወዲህ የተነሱት ፎቶግራፍ (ሁለቱ ጆሮ የሚታይ፣ መደቡ ነጣያለና ከጀርባው ስም የተጻፈበት)
- አገልግሎቱ ያበቃዉን ፓስፖርት መረጃ ያለበትን ማለትም ስም፣ ፎቶግራፍ፣ ፓስፖርቱ የተሰጠበትና ለመጨረሻ ጊዜ የታደሰበትን ገጽ የሚያሳይ ኮፒ ማቅረብ
- በቤኔሉክስ አገሮችየሚኖሩበትን ስታተስ የሚያሳይ የመኖሪያ ፍቃድ ወይም የስራ ፍቃድ ማስረጃ ኮፒ ማቅርብ ፣
- የአገልግሎት ክፍያ 117.60 ዮሮ ለኢትዮጵያ ኤምባሲ አካውንት BANK ACCOUNT IBAN: BE53 3631 2148 4153 ማስገባት
- የሊሴ ፓሴ መጠየቂያ ቅጽ መሙላት Laissez-passer Form
- የተለየ ችግር ያለባቸው አድራሻዎ የተጻፈበት መመለሻ ፓስታ Tracking Number ያለው DHL TNT BPOST EXPRESS መላክ ይጠበቃል ፣ አሸራ መስጠት የሚጠበቅባቸው ማስረጃ ይዞው በግንባር መቅርብ ይገባል ፣
Latest News
- Ethiopia and the European Union Celebrated 50 Years of Diplomatic Partnership Brussels 03 July 2025, the Embassy of Ethiopia in Brussels hosted a significant event marking the 50th anniversary of diplomatic relations between Ethiopia and...
- H.E. Ambassador Eshete Tilahun held courtesy meeting with H.E. Ambassador Jennifer Orlando-SallingJune 30, 2025H.E. Ambassador Eshete Tilahun held courtesy meeting with H.E. Ambassador Jennifer Orlando-Salling Ambassador Eshete held the courtesy discussion with Ambassador Jennifer, Malta’s Representative to the EU Political and Security Committee on 30 June 2024. Ambassador...
- Fifth Ethiopia–European Union Joint Working Group Meeting on Migration Held in BrusselsJune 28, 2025Fifth Ethiopia–European Union Joint Working Group Meeting on Migration Held in Brussels. The Fifth meeting of Ethiopia–European Union Joint Working Group (JWG) established under the admission procedures took place in Brussels on 27 June 2025,...
- ክብርት የጤና ሚኒስትር ዶ/ር መቅደስ ዳባ Heath and Prosperity through Immunization ዓለም አቀፍ ጉባዔ ላይ ተሳተፉJune 27, 2025ክብርት የጤና ሚኒስትር ዶ/ር መቅደስ ዳባ Heath and Prosperity through Immunization ዓለም አቀፍ ጉባዔ ላይ ተሳተፉ፣ ጁን 25 ቀን 2025 ዓ.ም. Gavi the Vaccine Alliance ከአውሮፓ ህብረት እና ጌትስ ፋውንዴሽን ጋር በመተባበር ባዘጋጁት ፣ ከ2026–2030...
- H.E. Ambassador Eshete Tilahun and Deputy Head of Mission Ambassador Fortuna Dibaco participated on the annual joint meeting of Organization of African, Caribbean and Pacific States (OACPS) and the European Investment Bank (EIB) held on...