Category: Latest News

News related Diaspora

The Embassy Hosts a Coffee Trade Promotion Event

On 29 June 2022, the Embassy of Ethiopia in Brussels hosted a virtual coffee trade promotion event titled “Ethiopian Coffee: Buy Coffee from its Origin”. The event was aimed at showcasing the immense opportunities that Ethiopia offers in coffee sector to Benelux coffee businesses as well as creating links between Ethiopian exporters and buyers in the Benelux (Belgium, the Netherlands, and Luxembourg) countries. The event also highlighted the importance of coffee as part of Ethiopian culture. Read more

H.E Ambassador Hirut Zemene meets with representatives of Wallonia Export and Foreign Investment Agency and Flanders Investment & Trade

H.E. Ambassador Hirut Zemene welcomed Mr. Eric DE CLERCQ, Director of Africa & Middle East Department at AWEX (Wallonia Export and Foreign Investment Agency) and Ms. Lise BETJES, Area Manager for Africa at FIT (Flanders Investment & Trade) at the Embassy on the 27th of June 2022, and thanked them for their unreserved efforts in promoting the business and investment links between the two friendly countries.

Read more

ክቡር ዶ/ር ጌዲዮን ጢሞቲዎስ፣ በቤልጂየምና በኔዘርላንድስ ከሚኖሩ የኮሚኒቲ አመራረች ጋር በወቅታዊ አገራዊ ጉዳዮች ላይ ተወያዩ፣

የኢ.ፌ.ዴ.ሪ የፍትህ ሚኒስቴር ሚኒስትር ክቡር ዶ/ር ጌዲዮን ጢሞቲዎስ በብራስልስና በአካባቢው ከሚኖሩ የዳያስፖራ አመራሮችና የአውሮፓ ዲፌንድ ኢትዮጵያ አስተባባሪዎች ጋር በወቅታዊ አገራዊ ጉዳዮች ላይ ውይይት አካሂደዋል፡፡ ክቡር ሚኒስትሩ አራት አባላት ያሉትን የልዑካን ቡድን በመምራት ለሥራ ጉዳይ በአሁኑ ወቅት በብራስልስ የሚገኙ ሲሆን፣ ዓርብ ሰኔ 10 ቀን 2014 ዓ.ም. በብራስልስና በአካባቢው ከሚኑሩ የዳያስፖራ አመራሮችና አስተባባሪዎች ጋር በአካል፣ እንዲሁም በኔዘርላንድስ ከሚኖሩ የዳያስፖራ አባላት እና በተለያዩ የአውሮፓ ከተሞች ከሚገኙ የዲፌንድ ኢትዮጵያ አስተባባሪዎች ጋር በዙም ተገናኝተው ተወያይተዋል፡፡
ክቡር ሚኒስትሩ በውይይቱ መግቢያ ላይ ባለፉት ሦስት ዓመታት በተለያዩ አገሮች በሚኖረው የዳያስፐራ ማኅበረሰብ የተደረጉ እንቅስቃሴዎችንና ድጋፎችን በተለይም በኮቪድ 19 መከላከል፣ ለመከላከያ ሠራዊታችንና በሰሜኑ የአገራችን ክፍል በተከሰተው ግጭት ጉዳት ለደረሰባቸው ወገኖቻችን የተደረገውን የገንዘብና የማቴሪያል ድጋፍ፣ እንዲሁም በ#NoMore እንቅስቃሴ፣ በታላቁ ጉዞ ወደ አገርቤትና በዒድ እሰከ ዒድ መርሃ-ግብር የተደረጉ የአድቮኬሲና የፐብሊክ ዲፕሎማሲ እንቅስቃሴዎችን በመዘርዘር በራሳቸውና በመንግሥት ስም ምስጋና አቅርበዋል፡፡
በማስከተልም በወቅታዊ አገራዊ ጉዳዮች ላይ ሊነሱ የሚችሉ ጥያቄዎችና አስተያየቶች ከተሰብሳቢዎቹ እንዲነሱ በጋበዙት መሠረት በአገራችን የሕግ የበላይነትን ለማስከበር እየተደረገ ስላለው እንቅስቃሴና በዚሁ ሂደት የዜጎችን መብት ስለማስከበር፣ በተለያዩ ወንጀሎች ተጠርጥረው በቁጥጥር ሥር የሚገኙ ሰዎች አያያዝን በተመለከተ በአቃቤ ሕግና እና በፖሊስ መካከል ሚዛናዊ መስተጋብር ስለማስፈን፣ የተዛባ የሶሻል ሚዲያ አጠቃቀምን ፈር ለማስያዝ ምን እየተደረገ እንደሆነ፣ በፍትህ ዘርፍ የሚካሄደው የሪፎርም ፕሮግራም በምን ደረጃ ላይ እንደሚገኝ እና ሌሎችም በርካታ ጥያቄወዎችን አንስተዋል፡፡ ለተነሱት ጥያቄዎችና አስተያየቶች ክቡር ሚኒስትሩ ሠፊ ጊዜ በመውሰድ ጥልቅ ማብራሪያዎችን ሰጥተዋል፡፡ በመጨረሻም ክቡር ሚኒስትሩ በዳያስፖራ ማኅበረሰቡ እየተደረገውን የአድቮኬሲና የፐብሊክ ዲፕሎማሲ ሥራ አድንቀው ይኸው ተጠናክሮ እንዲቀጥል አሳስበዋል::

Read more

H.E. Gedion Timothewos, Minister for Justice of FDRE confers with Members of European Parliament

H.E. Gedion Timothewos, Minister of Justice of the FDRE, during his working visit in Brussels from 15 to 18 June, met and discussed with various officials of the EU institutions. In his further engagement with the EU parliamentarians, he met Honorable Maria Arena, Chair of the Sub-Committee for Human rights, Honorable Urmas Paet, Vice-Chair for the Foreign Affairs Committee and Honorable Javier Nart, member of the European Parliament Foreign Affairs Committee.

Read more