Category: News

128ኛው የዐድዋ ድል በዓል በዛሬው ዕለት በብራስልስ የኢፌዲሪ ኢምባሴ በደመቀ ሁኔታ ተከበረ

የዐድዋ ድል በዓል “ዐድዋ የጥቁር ህዝቦች ድል” በሚል መሪ ቃል ቤኔሉክስ አገራት የሚኖሩ ኢትዮዽያዊያን፣ትውልደ ኢትዮጵያዊያን እንዲሁም የሚሲዮኑ ባልደረቦች በተገኙበት በደማቅ ስነ ስርዓት ተከብሯል:: በበዓሉ ላይም ክብርት አምባሳደር ሂሩት ዘመነ በዓሉ ለኢትዮዽያዊያን የተለየ ትርጉም ያለው መሆኑን፣የዐድዋ በዓል ለጥቁር ህዝቦች የነፃነት ዓርማ ፋና ወጊ መሆኑን: በዐድዋ ኢትዮጵያዊያን የተጠቀሙበት የጦር ስልትና በአጭር ጊዜ ጦርነቱ መጠናቀቁ ለዘመናዊ የጦር ሳይንስ መማሪያ ሊሆን የሚያስችል እንደሆነና ከሁሉም በላይ ለዐድዋ ድል መገኘት የሁሉም ኢትዮጵያዊ ተሳትፎና የሕብረብሔራዊ አንድነት የተንፀባረቀበት እንደነበረ ገልፀዋል:: አዲሱ ትውልድም የአባቶቹን አደራ ማስቀጠልና የራሱንም አሻራ ማስቀመጥ እንደሚኖርበት አሳስበዋል።

Read more

Vital Events Registration Agency Established

On 6 August, the Vital Events Registration Agency (VERA) started its task nationwide. It has the objective of directing, coordinating and centrally keep the registration of vital events at national level such as birth, marriage, divorce and death. The launch of the Agency in the presence of Ethiopia’s President Dr Mulatu Teshome comes four years after the Proclamation on civil registration and national identification was enacted by the Parliament in July 2012. After three years preparations in human power and structural framework, this week history has been made in the track that showed the nation is capable to execute the responsibility. An adequate vital statistics system is central for most statistical measures and indicators that require continuously updated and reliable population estimates and projections, including MDG as well as SDGs measurement and monitoring undertakings.

Read more on All Africa.