Category: News

embassy news

The Embassy expresses its deepest regrets on the latest resolution on Ethiopia adopted by the European Parliament.

We express deep regrets about the latest resolution on Ethiopia adopted by the European Parliament today. The resolution has once again failed to recognise the misery of millions of people caused by the belligerence of the TPLF in Afar and Amhara, while only focusing on Tigray region. The resolution comes amidst the announcement by the Government of Ethiopia on its readiness to peacefully resolve the conflict.

Read more

በብራስልስ የኢፌዲሪ ኤምባሲ 126ኛ የአድዋ በዓል ተከበረ

126ኛው የአድዋ በዓል “አድዋ ለኢትዮጵያውያን ኅብረት፤ ለአፍሪካ የነጻነት ጮራ” በሚል መሪ ቃል በመላው ሀገራችን የተከበረ ሲሆን በዛሬው ዕለት በብራስልስ በሚገኘው የኢፌዲሪ ኤምባሲ አስተባባሪነት ቤልጂየም፣ ሉግዘምበርግና ኔዘርላንድስ የሚገኙ ኢትዮጵያውያንና ትውልደ ኢትዮጵያውያን ጋር በመሆን ተከብሯል፡፡ ውይይቱ በበይነ መረብ የተደረገ ሲሆን በርካታ ኢትዮጵያውያንና ትውልደ ኢትዮጵያውያን ተሳትፈውበታል፡፡ በመድረኩ በቤልጂየም ባለሙሉ ስልጣን ክብርት አምባሳደር ሂሩት ዘመነ የመክፈቻ ንግግር ያደረጉ ሲሆን በዋነኛነት የአድዋ በዓል በጭቆና ውስጥ ለነበሩ ሕዝቦች የነጻነት ፋና ያበሰረ እንደነበር እና የጥቁር ህዝቦች የነጻነት ተምሳሌት እንደሆነ አንስተዋል። በማስከተልም የአድዋ በዓል በመስዋዕትነት አገራችን ተከብራ እንድትቆም ያደረገ ክስተት መሆኑንና አሁንም በዚህ ትውልድ እየተገነባ ያለው የሕዳሴ ግድብ ዳግማዊ አድዋ መሆኑንና በአንድነት እስከቆምን ድረስ ምንም ነገር ለመስራት የሚያግደን ጉዳይ እንደሌለ ያስመሰከርንበትና በቀጣይ ልማታችንን ለማሳካት ተባብረን መስራት እንዳለብን አስገንዝበዋል፡፡

Read more

Invitation for Bid (IFB)

SPECIFIC PROCUREMENT NOTICE
(One-Envelope Bidding Process)
Country: Federal Democratic Republic of Ethiopia
Name of Project: Transport Systems Improvement Project (TRANSIP)
Contract Title: Transport and Traffic Management System: Development, Supply, Installation, Implementation and Support
Loan No. / Credit No. / Grant No.: IDA 5816-ET
RFB Reference No.: ET-FTA-252458-GO-RFB
Submission Deadline Date/Time
Apr 14, 2022 02:00

Read more

IGAD Accredited In The Kingdom Of Belgium

February 16, 2022 (Brussels, Belgium): Today in a colourful ceremony held at the the Belgian Federal Public Service of Foreign Affairs, the Executive Secretary of IGAD, Dr. Workneh Gebeyehu (Ph.D) signed an accreditation agreement with the Government of the Kingdom of Belgium officially recognising the Office of the IGAD Representative in Brussels. Read more