
Category: Announcement


ማስታወቂያ

ከእለታት አንድ ቀን በኢትዮጵያ ቤት
ከእለታት አንድ ቀን ……….. በኢትዮጵያ ቤት
የማይቀርበት ልዩ የልጆች የመዝናኛ ዝግጅት በኢ.ፌ.ዲ.ሪ. ኤምባሲ ብራሰልስ ተዘጋጅቶላችኋል።
መቼ- ነሐሴ 10 ቀን 2017 ዓ.ም (August 16,2025) ከቀኑ 14፡00 እስከ 16፡00 ሰዓት
ምን አለ? በቤኔሉክስ ለሚገኙ ኢትዮጵያውያን እና ትውልደ- ኢትዮጵያውያን ልጆች ለኢትዮጵያ ያላቸውን ፍቅር ለማነቃቃት፣ ባህልና እሴትን እንዲያውቁ ለማድረግ፣ የልጆችን የፈጠራ ችሎታ በመጠቀም ለክረምት የበጎ ፈቃድ ፕሮግራም ድጋፍ ለማሰባሰብ “ትንሽ እጅ ትልቅ ልብ” በሚል መሪ ሃሳብ ይህ ፕሮግራም ተዘጋጅቷል።
ልጆችዎ የኢትዮጵያን ባህላዊ ጨዋታዎች ይታደማሉ፣ ከታዋቂው ኢትዮጵያዊ አርቲስት ንብረት ገላው (እከ ደከ) ጋር ይተዋወቃሉ፣ በፈረንሳይኛ ቋንቋ የተዘጋጀውን “ላሜ ቦራ” መፅሃፍ በጸሐፊ ማዳም ሄኖኬ ኮርቴ ይነበባል፣ ለክረምት በጎ ፈቃድ አገልግሎት ልጆችዎ የበኩላቸውን ያበረክታሉ።
*ለመመዝገብ diaspora.brussels@mfa.gov.et ወይም +32 495 133 346 ላይ መልዕክት ያስቀምጡ
የት? Avenue de Tervuren 64 1040 Etterbeek, The Embassy of Ethiopia in Brussels

Press Release | Notice to the Ethiopian Community Abroad
Press Release | Notice to the Ethiopian Community Abroad
The National Bank of Ethiopia hereby provides, via the following link (https://nbe.gov.et/mta/), the full list of all duly licensed money transfer service providers authorized to operate in the market under the relevant laws.

ማስታወቂያ

ማስታወቂያ

ማስታወቂያ

በቤኔሉክስ አገራት ለምገኙ ኢትዮጵያዊያን እና ትውልደ ኢትዮጵያዊያን በሙሉ

The Embassy of Ethiopia in cooperation with CBL-ACP is Organizing a Trade Mission to Ethiopia (June 1-4/2025)
Click Here
Seminar: Business Opportunities in Ethiopia – CBL-ACP
The Embassy of Ethiopia in cooperation with CBL-ACP is Organizing a Trade Mission to Ethiopia (June 1-4/2025) Therefore, all interested Companies from Belgium Netherlands and Luxembourg are Invited to Part of this important Trade Mission.