
የኢትዮጵያ ዲፕሎማሲ ቀን በብራሰልስ የኢ.ፌ.ዲ.ሪ. ኤምባሲ በድምቀት ተከበረ

News related Diaspora

18ኛው የሰንደቅ አላማ ቀን በዓል በብራሰልስ የኢ.ፌ.ዲ.ሪ ኤምባሲ በድምቀት ተከበረ፣
_________________________________________________________________
በብራሰልስ የኢ.ፌ.ዲ.ሪ ኤምባሲ ባልደረቦች በአገር አቀፍ ደረጃ ለ18ኛ ጊዜ “ሰንደቅ አላማችን ለኢትዮጵያ ታላቅ የከፍታ ብስራት፣ ለብሄራዊ አንድነታችን፣ ለሉዓላዊነታችንና ለኢትዮጵያ ህዳሴ’’ በሚል መሪ ቃል የሰንደቅ አላማ ቀን ዛሬ ጥቅምት 03 ቀን 2018 ዓ.ም. በድምቀት አክብረዋል።
በስነስርዓቱ ላይ ክቡር አምባሳደር እሸቴ ጥላሁን በበዓሉን አስመልክቶ ባስተላለፉት መልዕክት ለሰንደቅ ዓላማ የሚሰጥ ክብርና ፍቅር፣ ሀገራዊ አንድነትና ህብረብሄራዊነት ለማፅናት በኢትዮጵያውያን የተከፈለውን መስዋዕትነት ማዕከል ማድረግ እንዳለበት ገልፀዋል። አገራችንን እና ሕዝቦቿ በየወቅቱ ያጋጠማቸውን ፈተናዎችና ተግዳሮቶችን በመሻገር የተመዘገቡ ድሎችን በየዘመኑ መድገምና የሀገራችንን ሉዓላዊነት ማስቀጠል የሁሉም ዜጎች ግዴታ እንደሆነ አስረድተዋል።
ስለሰንደቅ አላማችን ክብር ስናስብ የሰላምና ፀጥታ አስከባሪዎች በተለይም የመከላከያ ሰራዊታችንን መስዋዕትነት ከፍ አድርገን ማክበር እንዳለብን አመልክተዋል።የሰንደቅ አላማ ክብር ትውልድና አፅናፋትን ተሻጋሪ ሊሆን እንደሚገባም ገልፀዋል።
እለቱን በማስመልከት የተዘጋጀ ገለፃ ቀርቦ ውይይት ተደርጓል።





Ambassador Eshete Tilahun Meets with Ms. Mihaela ZUPANCIC MAGOVAC
==========
Today 6 October 2025, Eshete Tilahun, Ambassador of the Federal Democratic Republic of Ethiopia to the European Union and the BENELUX countries, held a discussion with Ms. Mihaela ZUPANCIC MAGOVAC, Director for European Civil Protection and Humanitarian Aid Operations (DG ECHO) of the European Commission.
The meeting held prior to the Director’s upcoming visit to Ethiopia from 14 to18 October 2025.
During the meeting, Ambassador Eshete explained Ethiopia is hosting around one million refugees and burden sharing in relation to sustenance of refugees remains important. While appreciating the support of the EU, the Ambassador requested enhanced support and cooperation to address challenges that refugees face. The Director on her part briefed the role, activities, working process and operational issues of the EU Humanitarian Aid.
The two sides also exchanged views on humanitarian, bilateral and regional issues of mutual interests. They agreed on the need to sharing information in advance and working together on the bilateral and regional humanitarian issues.



