Category: Latest News

News related Diaspora

የ2018 ዓ.ም. መስቀል ደመራ በዓል በብራሰልስ በድምቀት ተከበረ፣

የ2018 ዓ.ም. መስቀል ደመራ በዓል በብራሰልስ በድምቀት ተከበረ፣
የመስቀል ደመራ በዓል በብራሰልስ የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋህዶ ደብረ- ምህረት ቅድስት ኪዳነ-ምህረት ቤተክርስቲያን በድምቀት ተከብሯል። በበዓሉ በብራሰልስ የአ.ፌ.ዲ.ሪ. ኤምባሲ ባልደረቦች የተገኙ ሲሆን ክቡር አምባሳደር እሸቴ ጥላሁን በዓሉን በማስመልከት መልዕክት አስተላልፈዋል። በመልዕክታቸው መስቀል በዩኔስኮ የዓለም የማይዳሰስ ቅርስነት መመዝገቡንና የሁሉም የሰው ልጆች ቅርስ መሆኑን አንስተው የበዓሉ መሰረት ህዝባዊ ትብብር፣ አንድነትና የእምነት ጥንካሬ በመሆኑ ግዙፉን የደመራ ነበልባል ለመፍጠር ሁሉም የራሱን የበራ ችቦ በአንድ ላይ እንደሚዳምር ሁሉ ለኢትዮጵያችን ልዕልና፣ ሰላም፣ ልማትና ብሩህ ተስፋ ሁሉም የድርሻውን እንዲያበረክትና ተሳትፎውን እንዲያሳድግ ጥሪ አቅርበዋል።
የWoluwe Saint Pierre Commune Premier Echievien, Mr. Tanguy Verheyen በበዓሉ ላይ ተገኝተው መልዕክት ያስተላለፉ ሲሆን፣ ብራስልስ የብዝሐነት ተቀባይ አገር መሆኗን አንስተው፣ በየዓመቱ የሚከበረው የመስቀል በዓል ተካፋይ በመሆናቸው ደስታቸውንና መልካም ምኞታቸውን ገልጸዋል።
በበዓሉ የሀይማኖት አባቶች መልአከ ስብሐት አባ ገ/ኪዳን እንየው(ቆሞስ) የቤልጅየም አንትወርፕ ደብር ስብሐት ተክለ ሃይማኖት ቤተክርስቲያን አስተዳዳሪ ፣ መላከብርሃን ቆሞስ አባ ገብረ ሚካኤል የሮተርዳም ደብረ መዊዕ ቅዱስ ገብርኤል አስተዳዳሪ፣ ሊቀ ጉባዔ መሪገታ ጽጌ የኮርትሬክ ደብረ መዊዕ ቅዱስ ሚካኤል አስተዳዳሪ እና ቀሲስ አክሊሉ ወርቁ የብራስልስ ደብረ ምህረት ቅድስት ኪዳነ ምሕረት ቤተ ክርስቲያን አስተዳዳሪ የእንኳን አደረሳችሁ መልዕክት አስተላልፈዋል።

H.E. Ambassador Eshete Tilahun held meeting with Mr Laurent Sillano

H.E. Ambassador Eshete Tilahun held meeting with Mr Laurent Sillano
Ambassador Eshete Tilahun welcomed Mr. Laurent Sillano, Head of Unit for Regional and Multi-Country Programmers for Africa, at his office on 12 September 2025.
Ambassador Eshete highlighted the strong partnership between Ethiopia and the European Union. He emphasized the need to further enhance cooperation in economic development, trade, and investment under the Global Gateway initiative.
Ambassador Eshete and Mr. Sillano underscored the importance of more comprehensive investment package and the strengthening of the EU-Ethiopia and EU-AU partnership in the common development sphere.

The Embassy held discussion with Executives of the Ministry of Foreign Affairs, and Ministry of Justice and Security of the Kingdom of The Netherlands

The Embassy held discussion with Executives of the Ministry of Foreign Affairs, and Ministry of Justice and Security of the Kingdom of The Netherlands
On 11 September 2025, Mr. Tofik Mohammed, Minister in the Embassy met with Mr. Marco Haas, Head of International and Caribbean Police Affairs in the Ministry of Justice and Security. He also discussed with Mr. Jan Willem Konig, Senior Policy Advisor in the Ministry of Justice and Security and Mr. Julian Beuken, Desk Officer for Ethiopia in the Ministry of Foreign Affairs of the Kingdom of The Netherlands.
During the meetings operational issues on enhancing cooperation across various sectors, including the reactivation of the Bilateral Political Consultation was highlighted. Exchanges of high-level visits, enhance economic partnership, migration and return cooperation explored. The two sides exchanged views on regional and global issues of mutual interests. They also agreed to work together at the multilateral level such as candidacy to international mechanisms, strengthening of regional and international peace and security.

Ambassador Eshete Tilahun held a Courtesy meeting with Ambassador Pierre Cartuyvels and Discussed over phone with H.E. Ms. Stijn Janssen

Ambassador Eshete Tilahun held a Courtesy meeting with Ambassador Pierre Cartuyvels and Discussed over phone with H.E. Ms. Stijn Janssen
————————————————————————————
H.E. Ambassador Eshete Tilahun held a courtesy meeting with H.E. Ambassador Pierre Cartuyvels, Head of Protocol of FPS Foreign Affairs, Foreign Trade and Development Cooperation of Belgium. The Ambassadors exchanged views on enhancing working relation that commensurate with the more than a century diplomatic relations. They also discussed on preparations for the upcoming 120th Anniversary of Diplomatic relations and ways of successful commemoration.
Ambassador Eshete had also, earlier today, a phone discussion with Ms. Stijn Janssen, Special Envoy of the Netherlands for the Horn of Africa and Head of Division for the Horn, East and Southern Africa. The two officials among others, highlighted the convening of political consultation, the 100th Anniversary of Diplomatic relations between Ethiopia and the Netherlands. At both interactions, the inauguration of the Grand Ethiopian Renaissance Dam (GERD) and other issues were raised

The Ethiopian Embassy in Brussels celebrated the inauguration of the Grand Ethiopian Renaissance Dam (GERD),

The Ethiopian Embassy in Brussels celebrated the inauguration of the Grand Ethiopian Renaissance Dam (GERD), the PGUMEN 2- day of Unity and Diversity (የህብር ቀን) and the eve of Ethiopian New Year 2018 with members of the diaspora as well as friends of Ethiopia from the Benelux countries.
At the occasion religious leaders from Orthodox and Protestant Christian communities as well as Leader of the Muslim Faithful served prayers at the start of the program. H.E. Ambassador Eshete Tilahun delivered opening remarks. He highlighted the significance of GERD for prosperity of Ethiopia and region at large. He also commended the Ethiopian diaspora for their contributions to the project.
The event served both as a joyous cultural occasion and as a moment of national pride, focusing on Ethiopian historic achievements in realizing the GERD. Which is a symbol of unity and resilience the people of Ethiopia.
The program featured a panel discussion that brought diaspora community to reflect on the significance of GERD for the sustainable development of Ethiopia, regional cooperation and energy security. Participants exchanged perspectives on the contribution of the dam to socio-economic transformation of Ethiopia.
In recognition of the commitment and participation of the diaspora, the Embassy organized a ceremony of honoring individuals and community leaders. Their outstanding contributions to GERD through financial support, advocacy and community mobilization were praised.
The celebration concluded with cultural performances, traditional New Year greetings and reaffirmation of the shared determination to continue working together for Ethiopia’s prosperity and development.

የኅብር ቀን እና የታላቁ የኢትዮጵያ ህዳሴ ግድብ ምርቃትን ምክንያት በማድረግ ደማቅ ፕሮግራም ተካሄደ፣

የኅብር ቀን እና የታላቁ የኢትዮጵያ ህዳሴ ግድብ ምርቃትን ምክንያት በማድረግ ደማቅ ፕሮግራም ተካሄደ፣
የታላቁ የኢትዮጵያ ህዳሴ ግድብ ምርቃት እና የ2018 ዓ.ም. የአገራችን የዘመን መለወጫ በዓልን ምክንያት በማድረግ ዛሬ ጳጉሜን 2 ቀን 2018 ዓ.ም. (የኅብር ቀን) ጥልቅ የደስታ ስሜት የተንጸባረቀበት በዓል ተከብሯል። በበዓሉ ላይ በቤልጅዬም፣ በኔዘርላንደስ እና በሉግዘምበርግ የሚኖሩ ከሁለት መቶ ሃምሳ በላይ ኢትዮጵያውያን፣ ትውልደ ኢትዮጵያውያን እና የኢትዮጵያ ወዳጆች ታድመዋል። በዓሉን የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ቤተክርስቲያ አባቶች፣ የፕሮቴስታንት ቤተክርስቲያን መሪዎች እና በብራሰልስ የኢትዮጵያ ሙስሊም ኮሙዩኒቲ የሃይማኖት አባት በጸሎት አስጀምረዋል።
ለግድቡ ግንባታ በሙያቸውና በአስተባባሪነት ያገለገሉ ግለሰቦች እውቅና ተሰጥቷቸዋል። በቦንድ ሽያጭና በስጦታ ገቢ ተሰባስቧል። ለግድቡ እና ለሀገር ጥብቅና በመቆም ለጋራ የድል ቀን የታገሉ ምስጋና ቀርቦላቸዋል። የህዳሴ ግድብና የአገራችንን ወቅታዊ ሁኔታ በሚመለከት መግለጫ ከኤምባሲው ቀርቦ ውይይት ተካሂዷል። የግድቡን መጠናቀቅ የሚዘክር ግጥም እንዲሁም ከብራሰልስ የአፋር ኮሙዩኒቲ በእጅጉ የተደነቀ ባህላዊ ጨዋታ ቀርቧል።
ክቡር አምባሳደር እሸቴ ጥላሁን 2018 ዓ.ም. የኢትዮጵያ ህዝብ ጉስቁልና ማብቂያና የብልጽግና ጉዞ መሰረቱ የሚፀናበት ዓመት መጀመሪያ እንደሚሆን ገልጸዋል። ኢትዮጵያ በብዙ ቋንቋ፣ ባህል፣ እሴት እና ሃይማኖት ያሸበረቀች አገር ናትም ብለዋል። ብዝሃነታችን እና የአባቶቻችን የድል ገድሎች ፈጣሪ ካደለን ውብ አገራዊ የተፈጥሮ ገፀ-በረከቶች ጋር ተዳምረው የድንቅና ጥልቅ ታሪክ አገር ባለቤቶች እንድንሆን አድርጎናል ሲሉም በአንክሮ ገልጸዋል። አንድነታችን በጋራ መስዋዕትነት የተገኘ ስለሆነ ያኮራናል በማለትም ድል ያለ ዋጋ እንደማይገኝ አስገንዝበዋል። ብዝኃነታችን ውበታችን እና ታሪካችን የተገመደበት ሰበዝ በመሆኑ፣ ይህንን ሃብት የምናደምቀው “ብዝኃነት የኢትዮጵያ ጌጥ” ነው በሚለው መርህ ነው ሲሉም አስምረዋል።
የህዳሴ ግድብ ግንባታ በመዘግየትና ተስፋ በሚያስቆረጥ ደረጃ ላይ ደርሶ በነበረበት፣ ዘርፈ ብዙ ችግሮች ተጋርጠውበት ለውድቀት ከተቃረበበት ሁኔታ በማውጣት በተለየ ቁርጠኝነትና ክትትል ለውጤት በመብቃቱ ለክቡር ዶ/ር ዐብይ አህመድና አብረዋቸው ለሰሩ ዜጎች አምባሳደር አሸቴ ምስጋና አቅርበዋል። ከለውጡ በኋላ ዶ/ር ዐብይ የሰጡት የህይወት ዋጋዎችን የጠየቀ ቆራጥ አመራር በትውልዶች የጀግንነት ታሪክ ሲወሳ ይኖራልም ብለዋል። መሪአችን የህዳሴ ግድብ በፍጥነትና በከፍተኛ ጥራት እንዲጠናቀቅ በተጫወቱት ቁልፍ ሚና እና መላው ኢትዮጵያዊ በአንድነት ተሰልፎ ባደረገው ርብብር የአሁኑ ደማቅ ታሪክ ተፅፏል ካሉ በኋላ፣ ግድቡ የእያንዳንዱ ኢትዮጵያዊ አሻራ ያረፈበት የዚህ ትውልድ ዳግማዊ አድዋ ሆኖ ይዘከራል ብለዋል። በቀጣይ ለምንሰራቸው ታላላቅ ፕሮጀክቶች የፅናት እና የስራ ጥራት ምሳሌ ሆኖ ያገለግለናል፣ ለዚህ ድል አምላካችንን እንደገና እናመስግነው በማለት መልዕክታቸውን አስተላልፈዋል።

H.E. Ambassador Eshete Tilahun held  courtesy meeting with H.E. Ambassador  G. Baris Tantekin

H.E. Ambassador Eshete Tilahun held  courtesy meeting with H.E. Ambassador  G. Baris Tantekin

 

Ambassador Eshete Tilahun welcomed at his office and held a courtesy discussion with Ambassador  G. Baris Tantekin, Head of Mission of the Republic of Türkiye to the Kingdom of Belgium on 29 August, 2025.

Ambassador Eshete highlighted the close relationship between Ethiopia and Türkiye in economic development and geostrategic issues. The two Ambassadors expressed their commitment to strengthening relations in bilateral, regional and global affairs in the activities of their respective diplomatic mission.

The Ambassadors  also discussed on the need to collaborate within different platforms on regional and global issues and maintaining regular communications.