ከኦገስት 18 እስከ 22 ቀን 2025 ዓ.ም. በቤልጅየም ፍሌሚሽ እና በኢትዮጵያ ዩኒቨርስቲዎች የድህረ-ምረቃ (PhD) ልምድ ልውውጥ ወርክሾፕ የተሳተፉ ከሰባት የኢትዮጵያ ዩኒቨርስቲዎች የተወጣጡ ምሁራን በብራሰልስ የኢ.ፌ.ዲ.ሪ. ኤምባሲ በመገኘት ከክቡር አምባሳደር እሸቴ ጥላሁን ጋር ስለቆይታቸው ሃሳብ ተለዋውጠዋል።

በቤኔሉክስ ለሚገኙ ኢትዮጵያውያንና ትውልደ- ኢትዮጵያውያን ልጆች ለኢትዮጵያ ያላቸውን ፍቅር ለማነቃቃት እንዲሁም ባህልና እሴትን እንዲያውቁ ለማድረግ ያለመ ከእለታት አንድ ቀን……. በኢትዮጵያ ቤት ልዩ የልጆች መዝናኛ ዝግጅት ብራሰልስ በሚገኘው የኢ.ፌ.ዲ.ሪ. ኤምባሲ ዛሬ ነሐሴ 10 ቀን 2017 ዓ.ም. በድምቀት ተከናውኗል።

ማስታወቂያ
ክቡር አምባሳደር እሸቴ ጥላሁን በኔዘርላንድ ሮተርዳም ከተማና አካባቢው ከሚኖሩ የሶማሌ ኮሚዩኒቲ አባላት ጋር ተወያዩ፣

ከእለታት አንድ ቀን በኢትዮጵያ ቤት
ከእለታት አንድ ቀን ……….. በኢትዮጵያ ቤት
የማይቀርበት ልዩ የልጆች የመዝናኛ ዝግጅት በኢ.ፌ.ዲ.ሪ. ኤምባሲ ብራሰልስ ተዘጋጅቶላችኋል።
መቼ- ነሐሴ 10 ቀን 2017 ዓ.ም (August 16,2025) ከቀኑ 14፡00 እስከ 16፡00 ሰዓት
ምን አለ? በቤኔሉክስ ለሚገኙ ኢትዮጵያውያን እና ትውልደ- ኢትዮጵያውያን ልጆች ለኢትዮጵያ ያላቸውን ፍቅር ለማነቃቃት፣ ባህልና እሴትን እንዲያውቁ ለማድረግ፣ የልጆችን የፈጠራ ችሎታ በመጠቀም ለክረምት የበጎ ፈቃድ ፕሮግራም ድጋፍ ለማሰባሰብ “ትንሽ እጅ ትልቅ ልብ” በሚል መሪ ሃሳብ ይህ ፕሮግራም ተዘጋጅቷል።
ልጆችዎ የኢትዮጵያን ባህላዊ ጨዋታዎች ይታደማሉ፣ ከታዋቂው ኢትዮጵያዊ አርቲስት ንብረት ገላው (እከ ደከ) ጋር ይተዋወቃሉ፣ በፈረንሳይኛ ቋንቋ የተዘጋጀውን “ላሜ ቦራ” መፅሃፍ በጸሐፊ ማዳም ሄኖኬ ኮርቴ ይነበባል፣ ለክረምት በጎ ፈቃድ አገልግሎት ልጆችዎ የበኩላቸውን ያበረክታሉ።
*ለመመዝገብ diaspora.brussels@mfa.gov.et ወይም +32 495 133 346 ላይ መልዕክት ያስቀምጡ
የት? Avenue de Tervuren 64 1040 Etterbeek, The Embassy of Ethiopia in Brussels
Press Release | Notice to the Ethiopian Community Abroad
Press Release | Notice to the Ethiopian Community Abroad
The National Bank of Ethiopia hereby provides, via the following link (https://nbe.gov.et/mta/), the full list of all duly licensed money transfer service providers authorized to operate in the market under the relevant laws.
Ambassador Eshete Tilahun Highlights Heritage Cooperation at African Collections Workshop
H.E. Ambassador Eshete Tilahun and his team conferred with representatives of Waste Management and Mining Companies Representatives Ambassador Eshete Tilahun discussed with Mr. Lieven Claus and his team, representatives of Waste Management and Mining Companies, on 28 July 2025.
H.E. Ambassador Eshete Tilahun and his team conferred with representatives of Waste Management and Mining Companies Representatives
Ambassador Eshete Tilahun discussed with Mr. Lieven Claus and his team, representatives of Waste Management and Mining Companies, on 28 July 2025.
The representatives explained about the growing importance of the Waste Management Industry, which is even more vital for big and populous countries like Ethiopia. They also expressed their willingness to work with Ethiopian partners.
Ambassador Eshete, on his part, presented to the representatives the existing demands for investments in the Waste Management and Mining Sectors of Ethiopia. He assured the representatives the Embassy’s readiness to facilitate business ties with Ethiopia.